Google search engine

ለአዲሱ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ ሊግ ስፖርትን ቅዳሜ ጠብቋት

በሳምንት አንድ ቀን ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ቅዳሜ በገበያ ላይ ትውላለች
ሊግ ስፖርት በነገው እትሟ በሀገር ውስጥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን አስመልክቶ ሌሴቶን ከውድድር ካስወጡ በኋላ በቡድኑ አጠቃላይ ጉዳዮች ዙሪያ ተከላካዩ አስቻለው ታመነ ይናገራል፤ አስቻለው ምን ብሎ ይሆን? ሊግ በሌላ የሀገር ውስጥ ዘገባዋ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ከደደቢት በመምጣት ፊርማውን ያኖረው አማካዩ አቤል እንዳለ ስለዝውውሩ የሚላችሁ ይኖራል፤
ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባዋም ተጨዋቾቻቸው ስለካዷቸው አርሰን ቬንገር እንደዚሁም ደግሞ ራሱን ወደላቀ ደረጃ እያሸጋገረ ስላለው ራሂም ስተርሊንግ እና ሌሎችም የሚወዷቸውን መረጃ ትሰጦታለች፤
ሊግ ስፖርትን ያንብቧት፡፡

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: