Google search engine

ሊግ ስፖርትን ቅዳሜ ይጠብቋት

በሳምንት አንድ ቀን ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ የተለያዪ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ነገ ትቀርባለች።
ሊግ ነገ ቅዳሜ ምን ምንን ጉዳዬችን ይዛ ወጥታ ይሆን? በሀገር ውስጥ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አብዱልከሪም መሀመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማለትም በኮቪድ 19 ከኳስ ስለመራቁ ስለ ከዚህ ቀደሙ ከኳስ ጋር በተያያዙ ሁኔታዎች ዙሪያ እና ከቡና ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲገባ ስላጋጠመው ሁኔታ ይናገራል።
ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባም ስለ አርሰናል ቡድን መልሶ ግንባታ እና ሌሎችም በርካታ መረጃዎች አሏት።
ሊግ አታምልጦት።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: