Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜተወዳጇን ጋዜጣ ነገ ያንብቧትምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን?

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ
ተወዳጇን ጋዜጣ ነገ ያንብቧት
ምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን?
በሀገር ውስጥ ወደ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ካለፉት ሁለት ክለቦች መካከል የመከላከያውን አማካይ ቴዎድሮስ ታፈሰንና የአዲስ አበባ ከተማውን ግብ ጠባቂ ሳምሶን አሰፋን አናግረናቸዋል።
በቡድናቸው ማለፍ ዙሪያ ምን ብለው ይሆን?
ቤትኪንግን በተመለከተ የፋሲል ከነማው አማካይ ሀብታሙ ተከስተ በቡድናቸው አቋም ዙሪያ የሚለው አለና ጋዜጣውን ያንብቡት።
ሊግ በባህርማዶ ዘገባዋም ስለ ካራባዎ ዋንጫ
ስለካራባኦ ካፕ ፍፃሜ ጨዋታ እና ስለ እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ምርጥ ዘገባ አላት።
ሊግ እንዳታመልጦት የእርስዎ ናት።
የሊግ የፊትለፊት ምስሏ ይህንን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: