Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟነገ ጠዋት እንዳታመልጦት

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ
ነገ ጠዋት እንዳታመልጦት

የዘወትር ቅዳሜ ተወዳጅ ጋዜጣዎ ሊግ ስፖርት ነገም የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎችን በዕለተ ቀኗ ይዛሎት ከተፍ ትላለች።
ሊግ በሀገር ውስጥ መረጃዋ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግን አስመልክታ ስለ ሻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር ቆይታን ያደረገች ሲሆን ሌላው ለወላይታ ድቻ ጥሩ እንቅስቃሴን በማድረግ ላይ የሚገኘው ቸርነት ጉግሳም ቡድናቸው ከሊጉ ላለመውረድ የሚጫወትበት ጊዜ እንዳበቃም ለጋዜጣው አስተያየቱን ሰጥቷል።
ሊግ በባህርማዶ ዘገባዋም የተለያዩ ሀገራትን የውስጥ ውድድሮች እና ስለ አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የእንግሊዝ ክለቦች ለፍፃሜ መቅረባቸውን አስመልክቶ ስለመድመቃቸው እና በስፔን ላሊጋ ባርሴሎና ከአትሌቲኮ ማድሪድ ስለሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታም የምትሎት አለ። ሊግን ነገ ስታገኟት በበርካታ መረጃዎችም ታጅባ ነው። ተከታተሏት።
የሊግ ስፖርት ጋዜጣ የፊት ለፊት ገፅም ይህንን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this:
P