Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት ሊግ ስፖርት 20ኛ ዓመቷን ልትይዝ እየተቃረበች ትገኛለች፤ ዘወትር ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ይህቺው ተወዳጇ ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ለአንባቢዎቿ ስትቀር በሀገር ውስጥ ዘገባዋ ከሰበታ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ቡና የተዘዋወረው አብዱልሀፊዝ ቶፊክን እንግዳዋ አድርጋዋለች

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት

ሊግ ስፖርት 20ኛ ዓመቷን ልትይዝ እየተቃረበች ትገኛለች፤ ዘወትር ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ይህቺው ተወዳጇ ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ለአንባቢዎቿ ስትቀር በሀገር ውስጥ ዘገባዋ ከሰበታ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ቡና የተዘዋወረው አብዱልሀፊዝ ቶፊክን እንግዳዋ አድርጋዋለች። አብዱልሀፊዝም ከሰጣቸው አስተያየቶች ውስጥ “አባቴ እና እኔ ወደምንደግፈው ኢትዮጵያ ቡና ስላመራው ደስታዬ እጥፍ ድርብ ሆኗል” ሲል በባህርማዶ ዘገባዋ ደግሞ ስለ አያክስ አምስተርዳሙ ሊሳንድሮ፣ ስለ ባርሴሎናው ሎቫንዶስኪ፣ ስለ አዲሱ የጆሴ መሳሪያ ዲባላ እና ሌሎች ምርጥ መረጃዎችን ይዛሎት ትቀርባለች።

ሊግ ስፖርትን ያንብቧት፤ ይወዷታል።
የሊግ ስፖርት ጋዜጣ የፊት ለፊት ገፅም ይህን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: