Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት የ20ኛ ዓመቷን ልትይዝ በመቃረብ ላይ የምትገኘው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ለእናንተ ውድ አንባቢዎቿ የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህርማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ትቀርባለች።

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት

የ20ኛ ዓመቷን ልትይዝ በመቃረብ ላይ የምትገኘው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ለእናንተ ውድ አንባቢዎቿ የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህርማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ትቀርባለች።
ሊግ ስፖርት ነገ ለንባብ ስትቀርብም፦
– በሀገር ውስጥ መረጃዋ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉ የክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ከሻምፒዮናው ቅ/ጊዮርጊስ ወደ ባህርዳር ከተማ ዝውውር ያደረገውን የአብስራ ተስፋዬን በተለያዩ ጥያቄዎች ዙሪያ አናግረነው ምላሹን ሰጥቶናል።
የአብስራ ምን ብሎ ይሆን? እሱ ከተናገራቸው ንግግሮች ውስጥ የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፅ ላይ አንዱ ሊቀርብላችሁም ችሏል።
-ሊግ ስፖርት በባህርማዶ ዘገባዋም እሁድ ዕለት በማንቸስተር ዩናይትድ እና በአርሰናል መካከል በሚደረገው ጨዋታ የመድፈኞቹ ያለመሸነፍ ጉዞ በቀያይ ሰይጣኖቹ ይገታ ይሆን? በሚል እና ሌሎችንም መረጃዎች የምታቀርብሎት ሲሆን የነገዋ ጋዜጣም እንዳታመልጦት ጋብዘንዎታል።
ሊግ ስፖርት አታምልጦት፤ ይወዷታል።
የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፃም ይህንን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: