Google search engine

ሊግ ስፖርትን በነገው እትም ጠብቋት

ምን ምን ጉዳዮችን አንስታ ታስነብቦት ይሆን?
በሀገር ውስጥ ዘገባ ቤት ኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ በክለቦቻቸው ድንቅ ብቃት እያሳዩ ከሚገኙት ተጫዋቾች መካከል ፍፁም አለሙ ከባህርዳር ከተማ እንዲሁም የወልቂጤ ከተማው አብዱልከሪም ወርቁ በቡድናቸው ወቅታዊ አቋም ዙሪያ ቋይታን አድርገዋል ።
ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባዋ ደግሞ ሰለ አርሰናል አጥቂዎች እንቆቅልሸ ፤ ስለቼልሲው ክሪስቴንሰን ፤ ሊቨርፑል ፤ ማን.ሲቲ እና በርካታ ሌሎች መረጃዎችን የምታቀርብሎት ይሆናል።
ሊግ አታምልጦት
የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል።

@Leaguesport

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: