Google search engine

ሊግ ስፖርትን በነገው እትም

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ቅዳሜ በገበያ ላይ ስትውል ምን ምን ጉዳዮችን ይዛ ትቀርብ ይሆን?
በሀገር ውስጥ ዘገባዋ የቅዱስ ጊዮርጊሱ ጌታነህ ከበደ ለቡድናችን ለመሰለፍ የሚኖረው ፉክክር ፈታኝ ነው ሲል ኢትዮጵያ ቡናን አስመልክቶም ከቡድኑ ተጨዋች ሀይሌ ገብረ ትንሳኤ ጋር ያደረግነው ቃለ ምልልስም ቀርቦሎታል።

ሊግ በባህር ማዶ ዘገባዋም መሀመድ ሳላ ወደ ባርሳ እንደዚሁም ደግሞ አርሰናል ከቼልሲ ጋር ስለሚያደርገው ጨዋታና ሌሎች በርካታ መረጃዎችን የምታስነብቦት ይሆናል።

የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል።

https://t.me/Leaguesport

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: