Google search engine

ሊግ ስፖርት በነገው ቅዳሜ እትሟ

ሊግ ስፖርትን ቅዳሜ
ሊግ ስፖርት በነገው ቅዳሜ እትሟ
በሀገር ውስጥ የዋልያዎቹን ለካሜሮን የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍን አስመልክቶ ከቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ሽመልስ በቀለ ጋር በቡድኑ ዙሪያ ቆይታ አላት።
ሊግ ስፖርት ያናገረችው ሽመልስ በቀለም በድሉ ከመደሰቱ ባሻገር የሰርጌ ዕለት እንዲህ የምጨፍር አይመስለኝምም ብሏል።
ሊግ በባህርማዶ ዘገባዋም የተለያዩ ሀገራትን የውስጥ ውድድሮችን አስመልክታም መረጃዎች አሏት ተከታተሏት።
የሊግ ስፖርት ጋዜጣ የፊት ለፊት ገፅም ይህንን ይመስላል።

@Leaguesport

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: