Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣን ነገ ያንብቧት

ሊግ ስፖርት ጋዜጣን ነገ ያንብቧት
ሊግን ነገ ሲያገኟት በሀገር ውስጥ ዘገባዋ
ዝነኛው ሙልጌታ ከበደን ካፈራችው ደሴ በመገኘት በችሎታው እያንፀባረቀ ስለሚገኘው የባህር ዳር ከተማው ተጨዋች ፍፁም ዓለሙ የምንላችሁ ይኖራል።
ፍፁም ስለ ራሱ ስለ ቡድኑ ስላሳለፈው የኳስ ህይወት ለብሄራዊ ቡድን ካለመመረጡ ጋርና ስለ ኮሮና ቫይረስ አናግረነው ምላሽን ሰጥቶናል።
ሊግ በባህር ማዶ ዘገባዋም
-የሊቨርፑሉ አለቃ የርገን ክሎፕ አሁን ባለው የእረፍት ጊዜ ምን ሊሰሩ ይችላሉ?
-ጋርዲዮላና ሲቲ አዲስ ምዕራፍ ሊከፍቱ ይችላሉ
-የቤለሪን ጉዳይ
-አስፈሪው የኮሮና ቫይረስና የስፖርተኞች ምላሽን
በተመለከተና ሌሎችንም መረጃዎችን አቅርቦሎታለች።
ሊግ ጋዜጣዎ ሁሌም አታምልጦት።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: