Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ በገበያ ላይ

ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ሁሉ ቀኗን ጠብቃ ለንባብ ትቀርባለች።
ሊግ ስፖርትን ነገ ስታገኟትም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾች ጌታነህ ከበደ ነው። ከብሔራዊ ቡዱኑ ጋር በተያያዙ ጉዳዮችና ስለ ራሱ የሚናገረው ይኖራል።

የ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቅዱስ ጊዮርጊስ ጌታነህ ምን ምን ጉዳዮችን አንስቶ ከጋዜጣችን ጋር ቆይታ አድርጎ ይሆን? ነገ ያነቧታል። ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ የስፖርት ዘገባዎቿም የሚወዷቸውን መረጃ የምትሰጦት ይሆናል።

የእርስዎ ምርጫ የሆነችው ሊግን ያንብቧት።


የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ

https://t.me/Leaguesport

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: