Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገስ ምን ታስነብቦት ይሆን?


ሊግ ስፖርት ጋዜጣ በሀገር ውስጥ ዘገባዋ የመቀለ 70 እንደርታውን ተጨዋች አሚን ነስሩን አቅርባሎታለች እሱም “የሊጉ ዋንጫ በድጋሚ ኸደ መቀለ 70 እንደርታ ያመራል” ብሏል።
የወላይታ ድቻው ባዬ ገዛኸኝም “ቡድናችን ለዋንጫ የማይፎካከርበት ምንም ምክንያት የለምም” ብሏል።
ሊግ በባህር ማዶ ዘገባዋም የተለያዩ የሚወዱት ዘገባን አቅርባሎታለች። ስለ ጎንደዚን በአርቴታ የሚሰዋ ተጨዋች ይሆን በሚለው እና የዮናይትድ የአጥቂ ችግር እንዴት ሊቀረፍ ይችላል በሚለው እና ሌላም ነገርን ይዛሎት ለንባብ ትቀርባለች።
ሊግ ጋዜጣዎ መቼም አታምልጦት።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: