Google search engine

መከላከያ ከአሰልጣኝ ስዩም ከበደ ጋር ተለያየ

መከላከያ ከ20 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች በሁዋላ ከአሰልጣኝ ስዩም ከበደ ጋር ተለያይቷል፡፡ እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ ቡድኑ በጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ምንያምር የሚመራ ይሆናል፡፡ መከላከያ በዚህ ወቅት በ18 ነጥብ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡

አሰልጣኝ ስዩም ከዚህ ቀደም ሰበታ ከተማ ፣አ.አ ከተማ ፣አዳማ ከተማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ አልሳቅር ፣ አልዋሂዳ ሰንአ ፣ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ብድንን በረዳት አሰልጣኝነት ማሰልጠን ችለዋል፡፡

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: