Google search engine

የሊግ ጉዞ ቀጥሏል……   በየሳምንቱ ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ሊግ ጋዜጣ  በነገው ዕለት ምርጥ ምርጥ ዘገባዎችን አካትታ እጅዎ ትገባለች….

 

****በነገው እትም በሀገር ውስጥ ዘገባዋ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ከሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን ጋር ቆይታ አድርጋለች…ከሊጉ ዮሴፍ ከፈለኝ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዋና ስራ አስፈጸሚው ” 2016 በስፖርቱ  ዘርፍ የተሻለ ስኬት እንዲገጥም ተመኝተው “በአዲሱ አመት አንዱ ሌላኛውን ለመጥለፍ የሚደረጉ ተንኮሎች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ የሚመኙትን  ተናግረዋል….

** ባለፉት 3 ወራት  ዋሊያዎቹን የመሩት አሰልጣኞች ኮንትራት ተጠናቋል …በዚህ ዙሪያ የሚያጠነጥን መረጃ አካተናል….

በውጪ ዘገባ ደግሞ:-

**** ማርኮ ቬራቲ ጣሊያናዊው ኮከብ ወደ ኳታር አቅንቷል….. ጣሊያናዊው  ከእርሱ ትውልድ ምርጥ አማካዮች አንዱ ነው ….በዝውውሩ ዙሪያ የሚያጠነጥን  ዘገባ ተካቷል…

****  በማን.ዩናይትዱ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሃግና  እንግሊዛዊው ጄደን ሳንቾ መሃል እሳት ገብቷል… በሳንቾ እና ቴንሃግ ፍጥጫ ዙሪያ የምንለው አለ…..

**** ዳርዊን ኑኔዝ ኡራጓዊው ኮከብ  እድል  አባካኝነቱን ይቀርፍ ይሆን …? በዚህ ዙሪያ ያዘጋጀነው ዘገባ አለ…..

* የፖል ፖግባ ፀሀይ ልትጠልቅ ይሆን…? አማካዩ በዶፒንግ ጥሰት እገዳ ተጥሎበታል… በፈረንሳዊው የአሁነኑ እውነታ ዙሪያ መረጃዎችን አካተናል…

እና ሌሎች ያልተሰሙ መረጃዎችን አካተናል …
ነገ ጠዋት ቡናዎን ሲፈልጉ ማኪያቶዎን ወይም  ያሻዎት ሌላ ከሆነ ልብዎ የፈለገውን እየተጎነጩ ሊግን በእጅዎ ያስገቡ…

….ቅዳሜና እሁድዎ  የሚደሰቱበት ቀኖችዎ ይሁኑ….

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: