Google search engine

የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ሞገስ ታደሰ ስርዓት ቀብር ተፈፀመ

ሞገስ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናነት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።

ሞገስ ታደሰ በአዳማ ከተማ፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ፣ በሲዳማ ቡና፣ በወልዲያ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫውቷል።

ተጫዋቹ ዛሬ በ9 ሰዓት በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድሐኒአለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ እና የእግርኳስ ቤተሰቦች በተገኙበት ሰርዓት ቀብሩ ተፈፅሟል።

ሊግ ስፖርት ጋዜጣና ድህረ-ገፅ በተጫዋቾቹ ህልፈት የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ትገልፃለች።


ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! ?

http://t.me/Leaguesport

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: