Google search engine

የቡና እና መቐለ ጨዋታ ቀን ተቆረጠለት


============================
ከሣምንት በላይ ሲያወዛግብ የቆየው ጨዋታ መቼ እንደሚካሄድ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።
የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና መቐለ 70እንደርታ ጨዋታ ሳይካሄድ ከቀረ በኋላ መቼ ፣ የት እና በምን ሁኔታ ይደረግ የሚለው ጉዳይ ዕልባት ሳያገኝ መቅረቱ ይታወቃል። ሆኖም በጁፒተር ሆቴል በአሁን ሰዓት እየተካሄደ በሚገኘው የፌዴሬሽኑ መግለጫ ጨዋታው ዓርብ ሰኔ 07 ቀን 2011 በአዲስ አበባ ስታድየም በዝግ እንዲከናወን ፌዴሬሽኑ መወሰኑን ተገልጿል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: