Google search engine

የ2012 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሕዳር 13 ይጀመራል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ህዳር 9/2012 ጨዋታ ስላለው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ህዳር 13 እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ውድድር አመራር አብይ ኮሚቴ አሳውቋል። ቀደም ሲል ህዳር 6 እና 7 የተባለው በዚህ እንዲስተካከል መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ውድድር አመራር ዓብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ ገልጸዋል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: