Google search engine

ፋሲል ከነማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

ፋሲል ከነማ ጋናዊውን የመቀሌ 70 እንደርታ አጥቂ ኦሴይ ማዊሊን አስፈርሟል ።

ባለፈው ዓመት ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፈው የሰላሳ ዓመቱ ጋናዊ አጥቂ ዛሬ በይፋ ለፋሲል ከነማ የአንድ ዓመት ኮንትራት ውል በመፈረም አፄዎቹን ተቀላቅሏል ።

ባለፈው የውድድር ዓመት በሁነኛ የአጥቂ ክፍል ተጫዋች እጥረት የተቸገሩት ዐፄዎቹም ቀደም ብለው የናይጀርያዊው አጥቂ ኢዙ አዙካ ውል ማራዘማቸው ሲታወስ ጋናዊውን አጥቂ መፈረም በቦታው አማራጭ ያሰፋላቸዋል ተብሎ ይገመታል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: