Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ እትሟ ጠብቋት ተወዳጅና ተናፋቂ የሆነችው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደልማዷ ሁሉ ለተወዳጇ አንባቢዎቿ ለገበያ ትቀርባለች።

 

ሊግ ስፖርት ነገ ለንባብ ስትበቃም በሀገር ውስጥ አምዷ የወላይታ ድቻ አጥቂውን ስንታየው መንግስቱን ይዛሎት ቀርባለች። ተጨዋቹ ምን ብሎ ይሆን? ነገ ከጋዜጣው ያንብቡ።

ሊግ ስፖርት በባህርማዶ ዘገባዋም በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ ስለሆነው የእሁዱ የማንቸስተር ዩናይትድና የአርሰናል ጨዋታ እንደዚሁም የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ ክሎፕ ካልተገፋው በቀር ሊቨርፑልን አልለቅም ስለማለታቸው ዘገባ አቅርባሎታለች።
ሊግ አታምልጦት፤ የእርስዎ ናት።
የሊግ ስፖርት የነገው የፊት ለፊት ገጿም የሚከተለውን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: