Google search engine

ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ሁሉ ቀኗን ጠብቃ ለንባብ ትቀርባለች።

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ በገበያ ላይ

ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ሁሉ ቀኗን ጠብቃ ለንባብ ትቀርባለች።

ሊግ ስፖርትን ነገ ስታገኟትም …

“በአሁን ሰዓት ካለኝ ብቃት አኳያ በብሔራዊ ቡድን ውስጥ የምቀር እንጂ የምቀነስ ተጨዋች በፍፁም አልሆንም”
በረከት ደስታ /ፋሲል ከነማ/

“ጥሩ የውድድር ዓመትን አላሳለፍኩም፤ ለዋልያዎቹ አለመመረጤም ተገቢ ነው”
አብዱልከሪም መሐመድ (ቅ.ጊዮርጊስ)

ሁለቱ የሊጉ ተጫዋቾች ከጋዜጣችን ጋር ሰፊ ቆይታ አድርገዋል ? ነገ ያነቧታል። ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ የስፖርት ዘገባዎቿም የሚወዷቸውን መረጃ የምትሰጦት ይሆናል።

የእርስዎ ምርጫ የሆነችው ሊግን ያንብቧት።


የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ

https://t.me/Leaguesport
spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: