Google search engine

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ይፋዊ አሰላለፍ ታውቋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ ዩጋንዳ አቻቸው ጋር ዛሬ 10:00 ሲሆን በባህርዳር አለምአቅፍ ስታዲየም በሚያደርጉት የወዳጅነት የአቋም መለኪያ ጨዋታ በ4-3-3 የጨዋታ ፎርሜሽን ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል።

ግብ ጠባቂ
ለዓለም ብርሃኑ

ተከላካዮች
ደስታ ደሙ
አስቻለው ታመነ
አንተነህ ተስፋዬ
አህመድ ረሺድ

አማካዮች
ፍጹም አለሙ
ሀይደር ሸረፋ
ሱራፌል ዳኛቸው

አጥቂዎች
አዲስ ግደይ
ሙጂብ ቃሲም
መስፍን ታፈሰ

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: